የእንስሳት ዘርፉን የአሰራር ስርዓት ማዘመን ለዘርፉ ምርትና ምርታማነት እድገት ድሬዳዋ፣ መጋቢት 18/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የእንስሳት ዘርፉን የአሰራር ስርዓት ማዘመን የሚያስችሉ መመሪያዎች በስፋት መዘጋጀትና በአግባቡ መተግበር ለዘርፉ ምርትና ምርታማነት እድገት ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረክታል፡፡የእንስሳት ክትባት አቅርቦት፣ አያያዝ፣ ስርጭት እንዲሁም አጠቃቀም መመሪያና የዶሮ ስነ-ህይወት ደህንነት ረቂቅ መመሪያ ሰነዶች ላይ የፊደራል፣ የድሬደዋ መስተዳድር፣ የሶማሌ፣ የአፋርና የሀረሪ ክልሎች የዘርፉ ኃላፊዎችና ባላሙያዎች እንዲሁም የህግ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተወያይተዋል፡፡ሙሉ ዜናውን ለማንበብ https://www.facebook.com/share/1EgbCQkN92/
የወተት ሃብት ልማቱን በመፍጠርና መፍጠን መርህ መደገፍአዲስ አበባ፣ መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (ግብርና ሚኒስቴር) እንደ ሀገር የወተት ሃብት ልማቱን ለማሳደግ በዝርያ ማሻሻል፣ በአያያዝ፣ በአመጋገብና ጤናን በማሻሻል የምርት ዕድገት ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ የወተት ሃብት ልማቱ ካለው ሰፊ ፀጋ አንጻር ለሀገር የሚያበረክተውን ጉልህ አስተዋፅኦ ለማሳደግ በዘርፉ ዋና ተዋንያን የሆኑት መንግስት፣ አገር አቀፍና አለም አቀፍ የምርምር ተቋማት እንዲሁም የግሉ ዘርፍ በጋራ መስራት ይገባቸዋል፡፡
ሙሉ ዜናውን ለማንበብ https://web.facebook.com/share/p/1Fbr9mHkQb/
የስጋ ወጪ ንግድ ገቢን ለማሳደግ የኤክስፖርት ቄራዎችን አቅም መገንባት!
(አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር)
ከእንስሳት ሃብት ዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ግኝት ለማሳደግ በዘርፉ የሚታየውን ችግር መፍታት ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው።
ከዚህ ጋር በተያያዘም የኤክስፖርት ቄራዎችን አቅም በማሳደግ ከስጋ ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት ይገኛል።
በዛሬው ዕለትም በእንስሳት ሃብት ዘርፉ የስጋ ወጭ ንግድ የዕሴት ሰንሰለት ላይ ያሉ ተግዳሮቶችን መፍታት የሚያስችል የባለድርሻ አካላት ውይይት ተደርጓል።
ሙሉ ዜናውን ለማንበብ
https://web.facebook.com/share/p/14UzdMP6AS1/
የእንስሳት ምርት ጥራትና ደህንነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የህግ ማዕቀፎች እየተዘረጉ ነው
(አዲስ አበባ፣ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር)
የእንስሳት ምርት ጥራትና ደህንነትን በዘላቂነት ለመጠበቅና የዘርፉን አሰራር ለማዘመን የሚያስችሉ የህግ ማዕቀፎችን እየዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ባለሥልጣን ገለጸ።
ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ የረቂቅ ደንቡን ይዘት በባለድርሻ አካላት ግብዓት ለማዳበር ያለመ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ አካሂዷል።
ሙሉ ዜናውን ለማንበብ https://www.facebook.com/share/1E3czKt8fa/
የእንስሳት ኢንቨስመንት ግብይት ስትራቴጂን ለማርቀቅ እንዲሁም የእንስሳትና እንስሳት ውጤት ግብይት ረቂቅ አዋጅን ማዳበር የሚያስችል ውይይት እየተደረገ ነው፡፡
በግብርና ሚኒስቴር የእንስሳትና ዓሳ ኢንቨስትመንትና ምርት ግብይት ዴስክ ኃላፊ አቶ ከድር ሉባንጎ መንግስት ፖሊሲዎችን፣ ስትራቴጂዎችን እና መመሪያዎችን በመቅረፅ ከእንስሳት ሀብቱ የሚገኘውን ጥቅም ለማሳደግ እየሰራ መሆኑን ተናግረዋል፡፡
የእንስሳትና እንስሳት ውጤት ግብይት ረቂቅ ስትራቴጂን እና አዋጅን ለአብነት የጠቀሱት ዴስክ ኃላፊው፣ ረቂቆቹ ፀድቀው ወደ ትግበራ ሲገቡ በእንስሳትና የእንስሳት ውጤት ግብይት ሂደት የምርት ጥራትን የሚያጓድሉ አሰራሮችን ያስቀራሉ ብለዋል፡፡
ኢትዮጵያ ከ70 ሚሊየን በላይ የዳልጋ ከብት ያላት ቢሆንም በተለያዩ ምክንያቶች ከዘርፉ ማግኘት ያለባትን ጥቅም አላገኘችም፡፡
የመኖ አቅርቦት እጥረትና የዋጋ ንረት፣ የሀገር በቀል ዝሪያዎች ምርታማነታቸው አነስተኛ መሆን እንዲሁም በቂ የእንስሳት ጤና አገልግሎት ተደራሽ አለመሆን እንደ ተግዳሮት ይጠቀሳሉ፡፡
ኢትዮጵያ በዘርፉ ስኬታማ የስድስት ወር አፈጻጸም እንዳስመዘገበች የግብርና ባለስልጣን አስታውቋል።
የስጋ ምርቷን ወደ ጎረቤት ሀገራት እና መካከለኛው ምስራቅ ብቻ ትልክ የነበረችው ኢትዮጵያ አሁን የሩቅ ምስራቅ ሀገራትን መድረስ እንደቻለች ተገልጿል።
ኢትዮጵያ በዚህ ዓመት ቻይና እና ሞንጎሊያ ድረስ የተቀቀለ ስጋ መላክ መጀመሯን የግብርና ባለስልጣን አስታውቋል።
ባለፈው ስድስት ወር ወደ ውጭ የተላከው የቁም እንሰሳት በ2016 ዓ.ም ሙሉ ዓመት ከተላከው የ100 ሺህ ብልጫ ያለው ሲሆን በገቢ ረገድ የ10 ሚሊዮን ዶላር ልዩነት እንዳለው የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።
Addis Ababa September 23/2024 (ENA) Ethiopia launched its first livestock export to Djibouti by rail, the CEO of Ethio-Djibouti Railways, Takele Uma disclosed today. “Today, we are launching our first livestock export from ADAMA to Djibouti by rail,” the CEO said on social media. This approach will maximize the use of our open wagons, which were previously used only for imports, Takele pointed out. According to him, the beginning of railways transport will also boost export meat quality by minimizing transport stress on animals, showcasing Ethiopia's commitment to efficient and sustainable trade. The move demonstrates Ethiopia’s dedication to enhancing capital flows across borders, Takele added.
Ethiopia is attempting to double its livestock output and maximize its agricultural potential in order to improve food security and accelerate national economic growth. Ethiopia is putting into effect a variety of programs and plans that combine cutting edge technologies, sustainable farming methods, and modern farming techniques.
In addition to boosting output, this large-scale project intends to improve the quality of livestock products, ensuring Ethiopia’s ongoing standing in the world’s agricultural arena while safely guarding its rich livestock heritage.
The production of livestock is significant for Ethiopia’s economy and agricultural sector. Ethiopia has become one of the major livestock-producing nations in Africa as a result of its numerous years of utilizing traditional methods for raising cattle, such as cattle, sheep, goats, and camels.
The farming of animals is essential to Ethiopia’s ability to meet its food security demands and encourage economic growth, as it provides a living for millions of people.
For a significant component of the community, especially in rural areas, the sector offers employment and income prospects. Taking into account that meat, milk, and eggs are cornerstones of the Ethiopian dishes, it serves as the country’s main source of nutrition. Furthermore, livestock is a great asset for farmers since it provides a safety net against sudden changes in the economy.
In fact, a study demonstrated that animals account for 47 percent of the agricultural GDP. This underscores the importance of the animal sector in driving economic growth and the urgent need to transform Ethiopia’s animal resources into a valuable community asset.
Despite its immense potential, the livestock sector in Ethiopia faces several challenges. Limited access to improved technologies, veterinary services, and market infrastructure hampers productivity and profitability. Disease outbreaks, such as foot-and-mouth disease, pose a significant risk to livestock health. Climate change and recurrent droughts further exacerbate the vulnerability of livestock farmers, affecting animal productivity and food security.
ETHIOPIA – The Ministry of Agriculture (MoA) has announced the establishment of 18 livestock collection centers in Ethiopia, targeting nine clusters in pastoralist and semi-pastoralist regions.
The move is part of an effort to strengthen the country’s livestock market.
The new facilities will be located in key areas, including three clusters in Oromia and Somali, one in Afar, and two in the Southern and South West states.
Jemal Aliye, the Program Manager for the De-Risking, Inclusion, and Value Enhancement of Pastoral Economies in the Horn of Africa Project (DRIVE), explained that each cluster will be equipped with two collection centers.
These centers will offer services such as watering, feeding, and resting areas for livestock, aiming to improve conditions for pastoralist cooperatives and facilitate easier access to markets.
In addition to the collection centers, the government plans to address health concerns affecting the livestock industry.
As part of this initiative, US$3 million will be allocated for the importation of laboratory equipment, and specialists will be trained to ensure international standards are met.
The Ministry is also working on evaluating and upgrading existing livestock laboratories to align with global market requirements.
Ethiopia currently has five livestock quarantine centers, which play a key role in the sector, but there are discussions about expanding this network further.
These measures are expected to contribute to the growth of the livestock industry, which is essential to the country’s economy. The sector accounts for 90% of Ethiopia’s livestock export revenue.
Livestock contributes 12% to Ethiopia’s total Gross Domestic Product (GDP) and 33% to its agricultural GDP.
Read more here