የስጋ ወጪ ንግድ ገቢን ለማሳደግ የኤክስፖርት ቄራዎችን አቅም መገንባት!
(አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር)
ከእንስሳት ሃብት ዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ግኝት ለማሳደግ በዘርፉ የሚታየውን ችግር መፍታት ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው።
ከዚህ ጋር በተያያዘም የኤክስፖርት ቄራዎችን አቅም በማሳደግ ከስጋ ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት ይገኛል።
በዛሬው ዕለትም በእንስሳት ሃብት ዘርፉ የስጋ ወጭ ንግድ የዕሴት ሰንሰለት ላይ ያሉ ተግዳሮቶችን መፍታት የሚያስችል የባለድርሻ አካላት ውይይት ተደርጓል።
ሙሉ ዜናውን ለማንበብ
https://web.facebook.com/share/p/14UzdMP6AS1/