የእንስሳት ዘርፉን የአሰራር ስርዓት ማዘመን ለዘርፉ ምርትና ምርታማነት እድገት ድሬዳዋ፣ መጋቢት 18/2018 (ግብርና ሚኒስቴር) የእንስሳት ዘርፉን የአሰራር ስርዓት ማዘመን የሚያስችሉ መመሪያዎች በስፋት መዘጋጀትና በአግባቡ መተግበር ለዘርፉ ምርትና ምርታማነት እድገት ትልቅ አስተዋፅዖ ያበረክታል፡፡የእንስሳት ክትባት አቅርቦት፣ አያያዝ፣ ስርጭት እንዲሁም አጠቃቀም መመሪያና የዶሮ ስነ-ህይወት ደህንነት ረቂቅ መመሪያ ሰነዶች ላይ የፊደራል፣ የድሬደዋ መስተዳድር፣ የሶማሌ፣ የአፋርና የሀረሪ ክልሎች የዘርፉ ኃላፊዎችና ባላሙያዎች እንዲሁም የህግ እና ሌሎች ባለድርሻ አካላት ተወያይተዋል፡፡ሙሉ ዜናውን ለማንበብ https://www.facebook.com/share/1EgbCQkN92/

የወተት ሃብት ልማቱን በመፍጠርና መፍጠን መርህ መደገፍአዲስ አበባ፣ መጋቢት 21/2018 ዓ.ም (ግብርና ሚኒስቴር) እንደ ሀገር የወተት ሃብት ልማቱን ለማሳደግ በዝርያ ማሻሻል፣ በአያያዝ፣ በአመጋገብና ጤናን በማሻሻል የምርት ዕድገት ማስመዝገብ ተችሏል፡፡ የወተት ሃብት ልማቱ ካለው ሰፊ ፀጋ አንጻር ለሀገር የሚያበረክተውን ጉልህ አስተዋፅኦ ለማሳደግ በዘርፉ ዋና ተዋንያን የሆኑት መንግስት፣ አገር አቀፍና አለም አቀፍ የምርምር ተቋማት እንዲሁም የግሉ ዘርፍ በጋራ መስራት ይገባቸዋል፡፡

ሙሉ ዜናውን ለማንበብ https://web.facebook.com/share/p/1Fbr9mHkQb/

የስጋ ወጪ ንግድ ገቢን ለማሳደግ የኤክስፖርት ቄራዎችን አቅም መገንባት!

(አዲስ አበባ፣ መጋቢት 3 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር)

ከእንስሳት ሃብት ዘርፉ የሚገኘውን የውጭ ምንዛሪ ግኝት ለማሳደግ በዘርፉ የሚታየውን ችግር መፍታት ቅድሚያ የሚሰጠው ተግባር ነው።

ከዚህ ጋር በተያያዘም የኤክስፖርት ቄራዎችን አቅም በማሳደግ ከስጋ ወጪ ንግድ የሚገኘውን ገቢ ለማሳደግ ትኩረት ተሰጥቶት እየተሰራበት ይገኛል።

በዛሬው ዕለትም በእንስሳት ሃብት ዘርፉ የስጋ ወጭ ንግድ የዕሴት ሰንሰለት ላይ ያሉ ተግዳሮቶችን መፍታት የሚያስችል የባለድርሻ አካላት ውይይት ተደርጓል።

ሙሉ ዜናውን ለማንበብ
https://web.facebook.com/share/p/14UzdMP6AS1/

የእንስሳት ምርት ጥራትና ደህንነትን ለማረጋገጥ የሚያስችሉ የህግ ማዕቀፎች እየተዘረጉ ነው

(አዲስ አበባ፣ የካቲት 28 ቀን 2018 ዓ.ም፣ ግብርና ሚኒስቴር)

የእንስሳት ምርት ጥራትና ደህንነትን በዘላቂነት ለመጠበቅና የዘርፉን አሰራር ለማዘመን የሚያስችሉ የህግ ማዕቀፎችን እየዘረጋ መሆኑን የኢትዮጵያ ግብርና ባለሥልጣን ገለጸ።

ባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ የረቂቅ ደንቡን ይዘት በባለድርሻ አካላት ግብዓት ለማዳበር ያለመ የምክክር መድረክ በአዳማ ከተማ አካሂዷል።

ሙሉ ዜናውን ለማንበብ https://www.facebook.com/share/1E3czKt8fa/

Organizer

Partner Events

Diamond Sponsor

Institutional Partners

UNIDO

Media Partners

Member of

Registration Partner

Official Hotel Partners

Ramada

Official Airline Partner

bullhornclock
linkedin facebook pinterest youtube rss twitter instagram facebook-blank rss-blank linkedin-blank pinterest youtube twitter instagram