ኢትዮጵያ በዘርፉ ስኬታማ የስድስት ወር አፈጻጸም እንዳስመዘገበች የግብርና ባለስልጣን አስታውቋል።

የስጋ ምርቷን ወደ ጎረቤት ሀገራት እና መካከለኛው ምስራቅ ብቻ ትልክ የነበረችው ኢትዮጵያ አሁን የሩቅ ምስራቅ ሀገራትን መድረስ እንደቻለች ተገልጿል።

ኢትዮጵያ በዚህ ዓመት ቻይና እና ሞንጎሊያ ድረስ የተቀቀለ ስጋ መላክ መጀመሯን የግብርና ባለስልጣን አስታውቋል።

ባለፈው ስድስት ወር ወደ ውጭ የተላከው የቁም እንሰሳት በ2016 ዓ.ም ሙሉ ዓመት ከተላከው የ100 ሺህ ብልጫ ያለው ሲሆን በገቢ ረገድ የ10 ሚሊዮን ዶላር ልዩነት እንዳለው የሀገር ውስጥ መገናኛ ብዙሃን ዘግቧል።

Organizer

Partner Events

Diamond Sponsor

Institutional Partners

UNIDO

Media Partners

Member of

Registration Partner

Official Hotel Partners

Ramada

Official Airline Partner

bullhornclock
linkedin facebook pinterest youtube rss twitter instagram facebook-blank rss-blank linkedin-blank pinterest youtube twitter instagram